መኪኖች
ሰራተኞቻችን
ተማሪዎቻችን
About Us
ርኆቦት የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በ1997 ዓ.ም በጥቅምት ወር በመስራቹ በአቶ አምሳሉ አምባው የተመሰረተ ሲሆን ለ19 (አስራ ዘጠኝ) የተሳኩ አመታት ዓመታት ከ25,000 (ሀያ አምስት ሺ) በላይ ብቁ ተማሪዎትን ማፍራቱ የማይዘነጋ እውነት ነው።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ድርጅታችን ባለው የረዥም አመት ልምድ እና አገልግሎት በሀገሪቱ ሞዴል ተብሎ ተሸልሟል። ተልዕኳችን ደንበኞቻችን በመልካም መስተንግዶ በመቀበል ፈጣን አገልግሎትና ብቃት ያለው ስልጠና በመስጠት አስተማማኝ ችሎታ ኖሮአቸው አደጋን ተከላክው የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎችን ማፍራት።
ለደንበኞቻችን ቅድሚያ እንሰጣለን!
ለሰራተኞቻችን ሀላፊነት ይሰማናል !
የስልጠና ሰዓት ማክበር ባህላችን ነው!
Services
የቀበሌ መታወቂያ የትምህረት ማስረጃ 4+ ይደውሉ +251 909 333333
የቀበሌ መታወቂያ የትምህረት ማስረጃ 10+ ይደውሉ +251 909 333333